Qerro Media Service - QMS's Post

"የነፍጠኛው ስርዓት ትሩፋቶች

ራስ ሲለሺ የሚባሉ ከመላው የከፋ መሬት (የቡና መሬት) ወስጥ የ1/4ኛው ባለቤት ነበሩ

በነፍጠኛው ስርዓት ጭሰኛው መሬት አርሶ
-ሲሶ (1/3) ለነጋሽ
-ሲሶ (1/3) ለቀዳሽ
-ሲሰ (1/3) ለአራሽ... ነበረ

ቋንቋን በተመለከተ
የኦሮሞም ይሁን የሌላው ብሔረሰብ ገበሬ በችሎት ቆሞ ሞት እንኳን ተፈርዶበት እንደሚሞት የሚያውቀው ሰንሰለት እጁ ላይ ወይንም ገመድ አንገቱ ላይ ሲገባበት ነው"፡፡

Prof. Merera -OMN
By: via Qerro Media Service - QMS

No comments:

Post a Comment

Featured post

Ethiopia’s controversial quest for the sea

https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...