Qerro Media Service - QMS's Post

"እኛ የማንወደው ጀዋርን ለምን ፈቅደው ኦፌኮ አስገቡ ብለው
የሚዘምቱብን አሉ። እኛ ጀዋርን ወደ ድርጅታችን ለማስገባት
ከእነሱ ፍቃድ መውሰድ የለብንም። እኛ ጀዋርን ወደ ድርጅታችን
ስናስገባ፣ ለድርጅታችን ይጠቅማል አይጠቅምም፣ ለኦሮሞ
ህዝብስ ይጠቅማል አይጠቅምም የሚለውን ነው የሚናየው
እንጂ እነሱ ጀዋርን ይወዱታል ወይስ አይወዱትም የሚለውን
አይደለም።"
ፕ/ር መረራ ጉድና (አሁን በOMN)
By: via Qerro Media Service - QMS

No comments:

Post a Comment

Featured post

Ethiopia’s controversial quest for the sea

https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...