ሰበር ዜና
****
ሻብያ ኢትዮጵያን ዛሬ ወረረ:: ሆኖም በሶስት ግንባር ለመውረር ቢሞክርም በከፍተኛ ደረጃ በአሁኑ ሰዓት በትግራይ ጦር እየተደመሰሰ ይገኛል::
የሻቢያ ጦር በመረብ፤ በዛላንበሳ፤ እና በኢሮብ ግንባሮች ምሽጋቸውን ለቀው በመውጣት ትግራይን ለመውረር ዘመቻ የከፈቱ ቢሆንም ከትግራይ በኩል መካናይዝድ የሆነ ጦር ገጥሟቸዋል፡፡ ከፍተኛ ጉዳት ያስተናገደው የሻቢያ ጦር ተመልሶ ወደ ምሽጉ በመግባት ላይ ይገኛል፡፡
በመሆኑም በመረብ፤ ዛላንበሳ፤ ኢሮብ በኩል የሻብያ ሰራዊት ከጧት ጀምሮ ከባድ መሳሪያ በመጠቀም ወረራ በማካሄድ ልዋላዊ ሀገር ኢትዮጵያን ወሯል፡፡ አሁን በዚ ሰዓት የትግራይ ሰራዊት በሜካናይዝድ መልሶ በማጥቃት እየደመሰሰው ይገኛል፡፡ የኢሳያስ ወራሪ ሰራዊት አከርካሪው እየተሰበረ ይገኛል፡፡ ከባድ ሰብአዊ እና ቁሳዊ ኪሳራም እየደረሰበት ነው፡፡
ውድቀት ለወራሪ፤ ድል ለኢትዮጵያ ህዝቦች!!
By: via Qerro Media Service - QMS
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Featured post
Ethiopia’s controversial quest for the sea
https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...
-
RJ Cutler’s two-hour-plus Apple documentary on the pop phenom reveals an exceptional artist grappling with both superstar fame and lame pare...
-
On Monday, the International Federation of Library Associations and Institutions (IFLA) announced the five finalists for the annual Public L...
-
Has your daily walk become an endless trudge to nowhere? These podcasts, chosen by comedians, podcasters, Guardian writers and readers, are ...
No comments:
Post a Comment