Qerro Media Service - QMS's Post

~ ማዕከላዊ ተዘግቷል ብለው በመሀል ፍንፍኔ ውስጥ ማዕከላዊን የሚያስንቅ ቄራ ማረጃ በስድስት ኪሎ() የድሮው የOPDO ድርጅት ቢሮ የነበረው አሁን ደግሞ ያገለገሉ እቃዎችና ማስወገጃ ግምጃ ቤት ውስጥ ድብቅ እስር ቤት(ማሰቃያ)ከፍተዋል።

* በዚህ የማሰቃያ ቦታ በርካታ የፖለቲካ እስረኞችና ግለሰቦች ቶርች የሚደረጉበት በዚህ መሀል ህይወታቸው ያለፈ በርካታ ነው።

* ይህ ማጎርያ በህግ የሚታወቅ አይደለም።

* እዛ አከባቢ ቆሞ እንኳን የተገኘ ሰው ከመደብደብና ከመታሰር አይድንም።

* ቤተሰብ የታሰረበት ሰው እንኳን ሄዶ ሲጠይቅ "ማን ነገራችሁ?" በማለት የድብደባና እስር ገፈት ቀማሽ ይሆናል።

* በማጎርያው የሚገኙ ሰዎች በአጥንታቸው የሚሄዱ እስኪመስል ድረስ ምግብ እንዳያገኙ በማድረግ እየቀጡም ነው።

* የሰብአዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ድርጅቶችም ለምሳሌ:- እንደ ቀይ መስቀል ያሉ ድርጅቶች እንዳያገኙዋቸው በህግ የሚታወቅ ቦታ አይደለም።

:- ሚድያዎችና አክቲቪስቶቻችን ስለዚህ ማሰቃያ ቦታ ሊዘግቡ ይገባል
By: via Qerro Media Service - QMS

No comments:

Post a Comment

Featured post

Ethiopia’s controversial quest for the sea

https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...