~ ማዕከላዊ ተዘግቷል ብለው በመሀል ፍንፍኔ ውስጥ ማዕከላዊን የሚያስንቅ ቄራ ማረጃ በስድስት ኪሎ() የድሮው የOPDO ድርጅት ቢሮ የነበረው አሁን ደግሞ ያገለገሉ እቃዎችና ማስወገጃ ግምጃ ቤት ውስጥ ድብቅ እስር ቤት(ማሰቃያ)ከፍተዋል።
* በዚህ የማሰቃያ ቦታ በርካታ የፖለቲካ እስረኞችና ግለሰቦች ቶርች የሚደረጉበት በዚህ መሀል ህይወታቸው ያለፈ በርካታ ነው።
* ይህ ማጎርያ በህግ የሚታወቅ አይደለም።
* እዛ አከባቢ ቆሞ እንኳን የተገኘ ሰው ከመደብደብና ከመታሰር አይድንም።
* ቤተሰብ የታሰረበት ሰው እንኳን ሄዶ ሲጠይቅ "ማን ነገራችሁ?" በማለት የድብደባና እስር ገፈት ቀማሽ ይሆናል።
* በማጎርያው የሚገኙ ሰዎች በአጥንታቸው የሚሄዱ እስኪመስል ድረስ ምግብ እንዳያገኙ በማድረግ እየቀጡም ነው።
* የሰብአዊ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ድርጅቶችም ለምሳሌ:- እንደ ቀይ መስቀል ያሉ ድርጅቶች እንዳያገኙዋቸው በህግ የሚታወቅ ቦታ አይደለም።
:- ሚድያዎችና አክቲቪስቶቻችን ስለዚህ ማሰቃያ ቦታ ሊዘግቡ ይገባል
By: via Qerro Media Service - QMS
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Featured post
Ethiopia’s controversial quest for the sea
https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...
-
RJ Cutler’s two-hour-plus Apple documentary on the pop phenom reveals an exceptional artist grappling with both superstar fame and lame pare...
-
On Monday, the International Federation of Library Associations and Institutions (IFLA) announced the five finalists for the annual Public L...
-
Has your daily walk become an endless trudge to nowhere? These podcasts, chosen by comedians, podcasters, Guardian writers and readers, are ...
No comments:
Post a Comment