Qerro Media Service - QMS's Post

የ'ከሃዲ'ው፣ የ'እኩዩ'፣ እና የ'ጡት ነካሹ' አብይ አህመድ ጦርነት፣ ዓላማና ግብ የሌለው ጦርነት ነው።

ጦርነቱ፣ አንዳችም የሚዋደቁለት ዓላማ፣ የሚቆሙለት መብት፣ የሚሟገቱለት ፍትህ፣ የሚያርሙት ስህተት፣ የሚፈቱት ችግር የሌለው፣ ከንቱ ጦርነት ነው።

ጦርነቱ፣ የአብይን ሕገወጥ ሥልጣን ለማስቀጠል ሲባል ብቻ፣ በሕዝቦች ላይ የታወጀ የእብሪት ጦርነት ነው።

ኢፍትሐዊ የሆነ፣ ሕዝብን ለማሸበርና ለማጥፋት ("ትህነግን ማጥፋት"፣ "ኦነግን ማጥፋት" የሚለው የኮድ ቋንቋ፣ "ተጋሩን ማጥፋት" ፣ "ኦሮሞን ማጥፋት" ማለት መሆኑ ይሄን ያመለክታል።) ያለመ የክፋት ጦርነት ነው።

በየትኛውም ቦታ--በተለይ በኦሮሚያ--ይሄንን የክህደት፣ የክፋትና፣ የውለታ ቢስ ("ጡት ነካሽ" ቡድን) ጦርነት መቋቋም፣ ተፈጥሮአዊ የሆነ የዜጎች ሁሉ ግዴታ ነው።

#Abiy_is_a_terrorist!
#No_to_war!
#No_to_dictatorship!
By: via Qerro Media Service - QMS

No comments:

Post a Comment

Featured post

Ethiopia’s controversial quest for the sea

https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...