የ'ከሃዲ'ው፣ የ'እኩዩ'፣ እና የ'ጡት ነካሹ' አብይ አህመድ ጦርነት፣ ዓላማና ግብ የሌለው ጦርነት ነው።
ጦርነቱ፣ አንዳችም የሚዋደቁለት ዓላማ፣ የሚቆሙለት መብት፣ የሚሟገቱለት ፍትህ፣ የሚያርሙት ስህተት፣ የሚፈቱት ችግር የሌለው፣ ከንቱ ጦርነት ነው።
ጦርነቱ፣ የአብይን ሕገወጥ ሥልጣን ለማስቀጠል ሲባል ብቻ፣ በሕዝቦች ላይ የታወጀ የእብሪት ጦርነት ነው።
ኢፍትሐዊ የሆነ፣ ሕዝብን ለማሸበርና ለማጥፋት ("ትህነግን ማጥፋት"፣ "ኦነግን ማጥፋት" የሚለው የኮድ ቋንቋ፣ "ተጋሩን ማጥፋት" ፣ "ኦሮሞን ማጥፋት" ማለት መሆኑ ይሄን ያመለክታል።) ያለመ የክፋት ጦርነት ነው።
በየትኛውም ቦታ--በተለይ በኦሮሚያ--ይሄንን የክህደት፣ የክፋትና፣ የውለታ ቢስ ("ጡት ነካሽ" ቡድን) ጦርነት መቋቋም፣ ተፈጥሮአዊ የሆነ የዜጎች ሁሉ ግዴታ ነው።
#Abiy_is_a_terrorist!
#No_to_war!
#No_to_dictatorship!
By: via Qerro Media Service - QMS
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Featured post
Ethiopia’s controversial quest for the sea
https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...
-
Virginia bill banning teaching of ‘divisive concepts’ confused black civil rights campaigner with white senator Stephen Douglas A Republica...
-
The government must pay its £400m debt to Iran and ensure her freedom above all else The anger expressed last week by the Labour MP Tulip Si...
-
A small number of people become severely unwell with Covid even if they are fully vaccinated, but the data suggests they mostly suffer from ...
No comments:
Post a Comment