የ'ከሃዲ'ው፣ የ'እኩዩ'፣ እና የ'ጡት ነካሹ' አብይ አህመድ ጦርነት፣ ዓላማና ግብ የሌለው ጦርነት ነው።
ጦርነቱ፣ አንዳችም የሚዋደቁለት ዓላማ፣ የሚቆሙለት መብት፣ የሚሟገቱለት ፍትህ፣ የሚያርሙት ስህተት፣ የሚፈቱት ችግር የሌለው፣ ከንቱ ጦርነት ነው።
ጦርነቱ፣ የአብይን ሕገወጥ ሥልጣን ለማስቀጠል ሲባል ብቻ፣ በሕዝቦች ላይ የታወጀ የእብሪት ጦርነት ነው።
ኢፍትሐዊ የሆነ፣ ሕዝብን ለማሸበርና ለማጥፋት ("ትህነግን ማጥፋት"፣ "ኦነግን ማጥፋት" የሚለው የኮድ ቋንቋ፣ "ተጋሩን ማጥፋት" ፣ "ኦሮሞን ማጥፋት" ማለት መሆኑ ይሄን ያመለክታል።) ያለመ የክፋት ጦርነት ነው።
በየትኛውም ቦታ--በተለይ በኦሮሚያ--ይሄንን የክህደት፣ የክፋትና፣ የውለታ ቢስ ("ጡት ነካሽ" ቡድን) ጦርነት መቋቋም፣ ተፈጥሮአዊ የሆነ የዜጎች ሁሉ ግዴታ ነው።
#Abiy_is_a_terrorist!
#No_to_war!
#No_to_dictatorship!
By: via Qerro Media Service - QMS
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
Featured post
Ethiopia’s controversial quest for the sea
https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...
-
RJ Cutler’s two-hour-plus Apple documentary on the pop phenom reveals an exceptional artist grappling with both superstar fame and lame pare...
-
On Monday, the International Federation of Library Associations and Institutions (IFLA) announced the five finalists for the annual Public L...
-
Has your daily walk become an endless trudge to nowhere? These podcasts, chosen by comedians, podcasters, Guardian writers and readers, are ...
No comments:
Post a Comment