Qerro Media Service - QMS's Post

ከሌሎች የፖለቲካ ሃይሎች ፈንጠር ብለው በመቆም፣ የአብይ መንግስት ወደ ተስፋይቱ ምድር ያሸጋግረን ያሉት፣ #አብን እና #ኢዜማ ነበሩ። ኢዜማ በገዛ አዳራሹ መሰብሰብ አትችልም ሲባል ፈገግታ በታከለበት መግለጫ ሀገር እንዳይፈርስ ብዬ ትቼዋለሁ ብሏል። የተቃውሞ ሰልፍ እንዳያደርግ የተከለከለው አብንም፣ ያሻግረን ያለውን የብልጥግና መንግስት ከመቅጽበት "#አገዛዝና" "#አምባገነን" በሚሉ ስያሜዎች ወረፍ ወረፍ አድርጎ፣ ወደ ተፈቀደለት ሳሎን ተመልሷል። ነገሩ የተበላሸው፣ በ21ኛው ክፍለ ዘመን፣ ከላይ የተቀባሁ ንጉስ ነኝ የሚል ቂል፣ የኦሮሞን ወጣት እንዳሻው ሲያስደፋና ሲያስር እንዲሁም የኦሮሞ ፓርቲዎችን ለማጥፋት ሲደክም፣ አፈናው eventually ወደ እናንተ እንደሚመጣ ባለመረዳታችሁ ነው።

አዎ፣ አብይ ከልክ በላይ የነግስታቱን አሃዳዊው ዘመን ናፋቂ ነው። ለዛ ዘመን ያለው ፍቅር ቀልባችሁን እንዳሳታችሁ አሌ አይባልም። አብይ፣ ያን ዘመን የሚያንቆለጳጵሰው ግን ለአማራ ህዝብ የተለየ ጥቅም ሊሰጥ ሳይሆን፣ ብቸኛ ህልሙ፣ ተጠያቂነት የሌለበት ንግስና ስለሆነ ነው። የራሱን ህዝብና ማህበራዊ መሰረት ሙሉ ለሙሉ የከዳ ከንቱ፣ ለአማራ ህዝብ ይጠቅማል የሚል ግምት ስትወስዱ ነው ነገር የተበላሸው። አዞው መጀመሪያም ላይ አሰለፈህ፤ መጨረሻ ላይ እጣ ፈንታህ መዋጥ ነው። ይብላኝ ላንተ፣ ከኋላ ሆነህ የድጋፍ ጭብጨባ ስትሰጥ ለከረምከው።

ብልጥግና ፓርቲን የኋላ ኪሱ ውስጥ ከቶ የሚንቀሳቀሰው አብይ፣ አሁን እንኳን ተቃዋሚ ፓርቲ ሊፈራ፣ የህዝብ እንደራሴዎች የፕሮጀክት አፈፃፀም ሊጠይቁኝ ማን መብት ሰጣቸው ማለት ጀምሯል።

የአፈ ጮሌውን ተረት ተመስጠህ ስትሰማ መክረምህ ጉድ እንዳረገህ አምነህ፣ አሁን እንባህን አበስ አበስ አድርገህ ገብተህ መተኛት ነው። ከእናንተ ውስጥ የሚታሰረው ታስሮ የተረፈው በዚህ አመት ይደረጋል የተባለው ምርጫ ላይ ቢሳተፍ፣ ኢዜማም ሆነ አብን ጨዋታ ከማድመቅ ያለፈ role አይኖራችሁም። ብልጥግና ምርጫውን በዝረራ አሸንፌያለሁ ካለ በኋላ፣ ንጉሱ ከፈቀዱ አንዳንድ አመራሮች ፀባያቸው ታይቶ የመንግስታዊ ተቋማት ቦርድ ሰብሳቢነትና መሰል ሹመቶች ይወረወርላቸዋል። አሁን ዶ/ር አረጋዊ በርሄ (የህዳሴው ግድብ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ) ፤ ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ (የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ዲሬክተር) ፤ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ (የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቦርድ ሰብሳቢ) እንደሆኑት ማለት ነው። ባይሆን አብይን ሙሉ ለሙሉ አምነዋለሁ ያለው ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምናልባት ከፍ ሊደረግለት ይችላል። ከአንድ ጉምቱ ፖለቲከኛ እንደዚህ አይነት politically naïve ንግግር መስማት ራሱ ገራሚ ነው። አሁን ባለው ሁኔታ፣ የፖለቲካ ጉዞአችሁ በዚህ መልኩ ይጠናቀቃል።

የተሻለ የሚሆነው፣ የብልጥግና ካዳሚነታችሁን ሙሉ ለሙሉ ትታችሁ መንግስት ያላግባብ ያሰራቸውን ፖለቲከኞች በአስቸኳይ ፈትቶ፣ ሁሉን አካታች የሆነ dialogue እንዲጀመር መጠየቅ ነው። ቢያንስ ለቀድሞ ወዳጆቻችሁ ለእነ ልደቱ እንኳን ጩሁ እንጂ፣ ጎበዝ። ጃዋርን ጨምሮ በእስር ላይ የሚገኙት የኦሮሞ ፖለቲከኞችም፣ ወንጀል ኖሮባቸው ሳይሆን ብልጥግናን በዝረራ እንደሚያሸንፉት ስለሚታወቅ ነው የተወገዱት። እናንተም ዝም ያላችሁት ያንን ስለምታውቁ የማሸነፍ እድላችሁ የሚጨምር ስለመሰላችሁ ነው። ሆኖም አብይ ከእናንተ ጋር ተመሳሳይ አሃዳዊ vision አለው ማለት ስልጣን ያጋራችኋል ማለት አይደለም። የህልም እንጀራ ነው።

ለማንኛውም፣ ግራም ነፈሰ ቀኝ፣ አብይ የሚባል puppeteer አልሰማ ካለ ከእነ አሻንጉሊቶቹ በህዝብ ማእበል የሚሸኝበት ቀን እንደሚመጣ ጥርጥር የለውም። የጊዜ ጉዳይ ነው። እስከዛ የሚሆነውን ማየት ነው።

~by THE FINFINNEE INTERCEPT.
By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

Dhimmi Fayyaa Hidhamtoota Siyaasaa Oromoo Qaallittii Jiranii Xiyyeeffannoo Guddaa Barbaada!
_
Saajina Olaanaa Geetuu Tarrafaa Sarbeessaa eegdota Jawaar Mohaammad Waxabajjii 30 bara 2020 seeran ala too'ataman keessaa tokko yoo ta'u amma himannaa siyaasaa irratti banameef Qaallittiitti hidhamee beellama mana murtii hordofaa jira. Haalli fayyaa isaa erga Qaallittiitti jijjiiramee kan gadi bu'e tahuu kan dhukkubsatu tahuu dubbata. Yaalli mana sirreessaa keessa jiru yaala jedhamuu akka hin dandeenyes waan irra gaherra dubbata. Nyaanni garaa keessa kan hin teenyef kan baasisuu tahuu kanarraa ka'uunis nyaachuu akka isa jibbisisee kanumaaf jecha mana yaalaa achi keessa jiru deemee qorannoo tokko malee lilmee (marfee) sadi akka waraanan ibsa. Ega 'qoricha' waraanamee inumaa dhukkubbiin daran akka itti cime hima.

Gama biraatiin Mellesee Dirribsaas ega Jawaar Mohaammad fi namootni danuun amma Qaallitti jiran seeran ala (ajaja qabiinsaa malee) too'atamanii guyyoota muraasa booda hidhamee argama. Melleseen amma dhukkuba alarjiitiin fuulli fi ijji isaa rakkoo keessa jira. Hanga ammaa yaalumsas tahee dawaa hin arganne. Mellesee Dirribsaa Gaazexessaa Oromia Media Network yoo tahu mirgi wabii isaa armaan dura mana murtiitin eegameefii oliyyaannoodhanis mirkanaa'ee seeran ala ajaja mana murtiin ala hidhamee argama.

Dhimmuma fayyaa hidhamtootaatin walqabatee yeroo darbee Obbo Guutuu Mul'isaa beellama 'ultrasound' hambifamuu gabaasnee turre. Hanga ammaattu mana yaalaa geeffamee 'ultrasound' hin kaane yaala barbaachisus hin arganne. Hanga dhukkubni miidhee dadhabsiisutti eeguufii? Maalif?

Warrootni isa waliin jiran kanneen akka Iskindir Naggaafaaf kan hayyamamu tahus Mustaawardi Tamaam alatti bilbilachuu manni murtii hayyameef dhorkamuusaa, jijjiirraa bakka itti hidhamuu gaafatullee dhorkamuusaa barameera. Namni lama kan nyaanni bakka tokkotti Mustawardi waliin dhufuuf Zone 8 jedhamu keessa waan jiraniif innimmoo bakka 'Sharaaton' jedhamurraa gara isaaniitti ykn isaan gara isaatti akka dhufan barbaada. Sababa kanaan inni fi maatiinsaa rakkoof saaxilamaniiru.

Walumaagalatti rakkoo fayyaa hidhamtoota qunnamu hiikuuf mana sirreessichaa hiikuuf fedhii akka hin qabne inumaayyuu hidhamtootni dhukkubaan yoo miidhaman, manni sirreessaa akka carraa gaariitti kan ilaalu tahuu akka hin oolle shakkii qabaachuu dubbatu hidhamtootni. Sababni isaa hanga dhukkubni miidhaa hamaa hidhamtootarraan gahutti yaalumsa hatattamaa hin godhan ykn gara barbaachisutti hin geessan jedha. Haalli qabiinsa waliigalaa loogii bifa hedduutiin kan guutame walqixxummaa kan hin qabne, kabaja namummaas ta'ee eenyummaa (Oromummaan akka badiitti ilaalamu) kan hin qabne tahuutu hubatamaa jira.
__

By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

አብይ አህመድና መንግሥቱ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት ነው፤ ሁሉም ሊታገለው የሚገባ የጭቁን ሕዝቦች ሁሉ ጠላት ነው። (Tsegaye Ararssa)
=================
አዎን፣ ሃጫሉን በግፍ የገደለው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

ጃዋርን፣ በቀለ ገርባን፣ እና ሌሎች የኦሮሞ የፖለቲካ መሪዎችን ሁሉ በግፍ አስሮ ለሥቃይ የዳረገው የአብይ አህመድ መንግሥት፣ (አሁንም ለፖለቲካ ፍጆታ እንዲውል በማለት እነ ጃዋርን ጨምሮ ሌሎች መሪዎችንና ታዋቂ ግለሰቦችን ለመግደል የሚያሶረው ይሄ መንግሥት)፣

የኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክን ዘግቶ፣ ንብረቱን ዘርፎ፣ ጋዜጠኞቹን ያለ ጥፋት አስሮ፣ የኦሮሞን ሕዝብ ያለ ድምፅ ያስቀረው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ በተለይም ደግሞ የኦሮሞ ነፃነት ግንባርን፣ ለማፍረስ በገንዘብ፣ በሴራ፣ እና በብረት ተደራጅቶ የተሰማራው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

የኦሮሞን ሕዝብ ታሪክ፣ ማንነትና ባህል ለማጉደፍና ለማጠልሸት በማሰብ፣ በምንደኛ አክቲቪስቶች፣ በከሸፉ አርቲስቶች፣ ባጎደፉና ካህናትና በሆድ አደር የኑፋቄ ነቢያት፣ እንዲሁም በመንግሥትና በግል የሚዲያ ተቋማት-- በነጠላና በቡድን በሚደረግ ደቦ--ያለ ማቋረጥ፣ ለሁለት ዓመታት እየተንቀሳቀሰ ያለው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

ኦሮሞን እየገደለው ገዳይ፣ እያጠቃው አጥቂ፣ እያጠፋው አጥፊ፣ ክልሉን እያፈረሰበት እርሱን አገር አፍራሽ በማድረግ፣ አለ ባህሉና አለ ጥፋቱ የኦሮሞን ሕዝብ--እንደ ሕዝብ--እየወነጀለ፣ ከዚህም አልፎ የሕዝቡን እውነትና ሃቅ በእራሱ ውሸትና ሸፍጥ ለመቅበር የሚጥረው የአብይ መንግሥት፣

የኦሮሚያን ክልል መሬት ለወረራ፣ የሕዝቡን ንብረት ለዘረፋ አጋልጦ፣ ገበሬውንና ልጆቹን ለችግር፣ ለስደትና ለሰቆቃ አሳልፎ ሰጥቶ፣ በሙሰኛ ባለሥልጣናቱ በኩል፣ መሬት ንብረቱን ለሽያጭ የዳረገው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

የኦሮሚያን ክልል በ8 ክላስተሮች (clusters) ከፋፍሎ በወታደራዊ አስተዳደር ሥር (under the rule of military command posts) በማስገባት፣ ክልሉን ኢ-ሕገመንግሥታዊ በሆነ መንገድ ለማፍረስና ለባለጊዜ ነፍጠኞች አሳልፎ ሲሰጥ እጅ ከፍንጅ የተያዘው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

የኦሮሚያን ሕገ-መንግሥት ተላልፎ (ወይም አፍርሶ)፣ የክልሉን ፕሬዚዳንት ሽሮ፣ የእራሱን ምስለኔ ሹሞ፣ መንግሥቱን አፍርሶ፣ ምርጫ አግዶ፣ ክልሉን የግል ጓሮው አድርጎ የሚያተራምሰው ወንጀለኛው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

ክልሉን በወታደር እያሸበረ፣ ሕዝብን በብዙ አስር ሺህዎች እያሠረና እያሰቃየ፣ ትምህርት ቤቶችን (ሰሞኑን ከኢሬቻ በዓል ጋር ተያይዞ ደግሞ፣ በፊንፊኔም ጭምር) ወደ ጊዜያዊ እስር ቤት ቀይሮ፣ የምስኪን ገበሬዎችን ቤትና ሰብል በእሳት እያጋየ፣ ህፃናትንና ሴቶችን፣ ነፍሰ-ጡር እናቶችን እና ወጣት ወንዶችን ጭምር በጋጠ-ወጥ (እና ቅጥረኛ) ወታደሮቹና ካድሬዎቹ እንዲደፈሩ እያደረገ ያለው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

በየከተማው ባደራጃቸውና ባስታጠቃቸው የሽብርና የውንብድና ቡድኖች በመታገዝ፣ የኦሮሞ ሕዝብ በራሱ ከተሞች ውስጥ ወጥቶ እንዳይገባ፣ ተንቀሳቅሶ እንዳይሠራ፣ አምርቶ እንዳይሰበስብ፣ ተቀጥሮ እንዳይሠራ፣ ነግዶ እንዳያተርፍ፣ እየገደለና እያሸማቀቀ ያለው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

ሕገ-መንግሥታዊና ተፈጥሮአዊ የሆነውን መብቶቹን አግዶ፣ የትግል ጥያቄዎቹን አፍኖ፣ ሌላው ቀርቶ፣ ሕዝቡ፣ ባህላዊ በዓሉን--ኢሬቻን--እንኳን በአግባቡ እንዳያከብር ያደረገው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

የእራሱ የመንግሥት ሰነዶችና መግለጫዎች ባረጋገጡት መሠረት ብቻ እንኳን፣ በ2 ዓመት ውስጥ ከ5300 ኦሮሞ በላይ የገደለውና ያስገደለው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

በመንግሥት፣ በፓርቲና በግል በተደራጁ የፕሮፓጋንዳ ተቋማቱ በመጠቀም፣ በውሸት ትርክት ላይ በመመሥረት፣ የኦሮሞ ሕዝብ ተፈጥሮአዊ የትግል አጋር ከሆኑ ጭቁን ሕዝቦች ጋር በሰላም አብሮ እንዳይኖርና እንዳይተባበር ለማጋጨትና መሪዎቹንም ለማቃቃር ሌት ተቀን እየሠራ ያለው የአብይ አህመድ መንግሥት፣

ባጠቃላይ፣ የአገሪቱን ሕገ-መንግሥታዊ የፖለቲካ ማዕቀፍ በመናድ፣ ዴሞክራሲያዊ ምርጫን በሕገወጥ መንገድ በማገድ፣ የሕዝቦችን የዴሞክራሲ ናፍቆትና ተስፋ በማጨንገፍ፣ ግላዊ አምባገነንነትን በማንገስ፣ በከፋፋይ ትርክትና የጥቂቶችን የበላይነት በሚያጀግን ታሪካዊ ሁነቶችን መርጦ የመዘከር ሥራ (acts of selective memorializing)፣ ሕዝቦችን በማጋጨት፣ አገሪቱንና አካባቢውን የአላስፈላጊ የግጭት፣ የትርምስ ቀጣና፣ ምናልባትም የጦርነት አውድማ፣ እያደረገ ያለው የአብይ አህመድ መንግሥት

...የኦሮሞ ሕዝብ ደመኛ ጠላት ነው።

ይሄ በአብይ አህመድ የሚመራው (እና አሁን አሁን ደግሞ ለይቶለት ሕገወጥ በሆነው) የብልጥግና ፓርቲ "መንግሥት"፣ የኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች ሁሉ ደመኛ ጠላት ነው።

ይሄንን የሕዝብ ጠላት፣ ሕዝቡ--ከተቻለ ከሌሎች ጭቁን ሕዝቦች ሁሉ ጋር በትብብርና በቅንጅት፣ ካልተቻለም ለብቻው--ዛሬ፣ ተግቶ ሊታገለው፣ ነገም፣ ሊፋረደው፣ የተገባ ነው።

አዎን፣ አብይ የኦሮሞ ሕዝብ ጠላት ነው። ብልጥግናም ጸረ-ሕዝብ፣ ጸረ-ዴሞክራሲ፣ ጸረ-ሰላም ኃይል ነው።

#አብይ_ወንጀለኛ_ነው!
#ብልጥግና_መፍረስ_አመራሩም_ለፍርድ_መቅረብ_አለበት!
By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

Shira LAMMII KURAA duuba jiru!

Summii dhoksaan afaan nu keesse bilxiginnaan.

Yakkoota gurguddaatu raawwatamaa jira.

1) Lafti amma bulchiisi kutaa magaalaa Lammii Kuraa ijaarame jedhamu kun lafa waldhabdeeti. Oromiyaa jala ture. Kondomiiniyeemii irratti ijaaranii maqaa jiraattota Finfinnee jedhuun irra qubsiisaa turan ammas itti jiru. Torbee lama dura Adaanech jiraattota Finfinneef jechuun kondomiiniyeemii 50,000 ol hirtee jirti. Mana tokko keessa average namni afur yoo gale, 4X50,000 = 200,000 qubsiisanii jiru jechuudha. Uummata kanaaf bulchiisa banaa jiru. Bulchiisi kunis lafa gurguruuf ijaarama. Qonnaan bulaan gandoota baadiyyaa san keessa ture waggaa 20 oliif akka gibira hin gabbarre dhoorkame taa’aa ture. Waraqaa eenyummaatuu hin qabu.

2) Jalqaba bara 2019 dhiigni Oromoo itti kaffalamee “odoo daangaan Finfinnee fi Godina Addaa hin sararmne hin hiramu” jechuun Lammaa Magarsaa dhorkee ture. Koreen daangaa ijaarame ture Adde Mufariyaat Kamil, Xayyibaa Hasan, Taakkalaa Uumaa, Ahmed Tusaa ture. Koreen sun daangaa kana addas hin baafne hin gabaafne. Yeroo san gaaffii Jawar Mohammed dirree sani irratti argamuun Qeerroo waliin kaase, namni dhaqee hin galiin hin jenne. Garuu bulchiisi isaa Godina Addaa jala galuu qaba jedhe. Shiraa fi xaxaa sirna Finfinnee keessatti awwaalame sirriitti waan beekuufi. Dhiheenya kana Abiy Ahmad waa’een daangaa Finfinnee akka lammata ajandaa hin taane kara dabballoota isaa ajaja dabarsuu himaa turre.

3) Lafti kutaan magaalaa kun irratti ijaaramaa jiru kun lafa qotisaati ammaan tana. Qonnaan bulaa Oromootu qotata, gibira irraa fuudhuu didanis. Amma bulchiinsi itti dhaqee irraa godaanaaf jechuudha. Bulchiisa Magaalaa Galaan, Tullu Diimtuu kaasee hanga magaalaa Laga Xaafoo Yekkaa Abbaadootti diriira lafti kun. Lafa diriiraa lafa qotisaa cooma kana gurguranii irra qubachuuf itti fiigaa jiru. Lafa mana jireenyaa, daldalaa, business jechuun ormaaf shanashanuuf deemu. Maastar pilaanii dhiigaan dhaabne amma kunoo suutuma jedhanii qabataa jiru. Yaa Oromoo si afuufuun si liqimsuufi.

4) Kallattii bahaan weerarri lafaa eenyuun akka gaggeeffamaa jiru Finfinnee fi Naannoo Amaaraa walqunnamsiisuuf shira godhamaa jiru akka ta’e aangawoonni dhimmichi ilaallatu gabaasuu ni yaadanna.

5) Daangaan Finfinnee kan bara mootummaa ce’umsaa turetti deebi’uu qaba jechuun meeqatu itti wareegame. Bakkeewwan amma kutaa magaalaa Lammii Kuraa jedhamee mogga’e kuni hundi Naannoo Oromiyaa (Killil-4) jala ture yeroo mootummaa ce’umsaa. Amma gaaffiin Oromoo qara darbitee, caaseffamni haarayaan Oromoon lafa ofii irraa ittiin daran duguugamu as baatee jirti.

Duris kantiibaa maqaa Oromoon irra kaayanii lafa Oromoo saamanii saamsisaa turan. Daangaan Finfinnee fi Godina Addaa kan bara mootummaa Ce’umsaatti akka deebi’uu falmachaa turre. San deebisuun haa hafuu Maastarpilaanii dhiigaan dhaabne malaan deebisan. Oromoo, dhimma kana akka salphaatti hin laalin!
By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

ፕሬዚደንት ትራምፕ ግብፆች ህዳሴ ግድብን በቦምብ ሊመቱት እንደሚችሉ የሚጠቁም አስደንጋጭ ንግግር አድርጓል። ሱዳን ከ state sponsor of terrorism ጥቁር ዶሴ ስሟ እንዲፋቅ በግድቡ ድርድር ከግብፅ ጋር እንድትወግን በአሜሪካ ከፍተኛ ጫና ሲደረግባት ቆይቷል። July 21, 2020 በደቡብ አፍሪካው ፕሬዚደንት ሲሪል ራማፎዛ ሰብሳቢነት በተደረገ ውይይት የሶስትዮሽ ድርድሩ እንዲቀጥል ተወስኖ ነበር። በዚህም መሰረት ከ August 18 እስከ 28 የውሃ ሚኒስትሮችና ቴክኒካል ባለሞያዎች የበይነ መረብ ድርድር አድርገው ነበር።

FI የተመለከተው ከሳምንት በፊት circulate የተደረገ የውስጥ ሰነድ እንደሚጠቁመው ኢትዮጵያ ድርድሩን ከ September 14 ጀምሮ ካቆመበት ለመቀጠል ጥያቄ ብታቀርብም ሱዳን ከዚህ በፊት ያደረግነው ድርድር በቂ ነው በሚል ለመቀጠል ፈቃደኛ ሳትሆን መቅረቷን ይገልጻል። የመጨረሻው ድርድር (August 28) ከተደረገ ሁለት ወር አካባቢ ቢሆነውም ሱዳን እስካሁን ድርድሩን ለመቀጠል ፍላጎት አላሳየችም። ድርድሩ በእንጥልጥል እንደቀረ ነው። የዛሬው የትራምፕ ንግግር የሱዳን ልብ የሸፈተበትን ምክንያት ያሳያል። ሱዳን ግድቡ ትልቅ ጥቅም እንዳለው ብትረዳም የበለጠ value የምታደርገው ከሽብር ደጋፊ ሊስት ውስጥ መሰረዝን ነው። ዛሬ ከሊስቱ ውስጥ መሰረዟ ይፋ መደረጉ በግድቡ ላይ ከግብፅ ጎን ለመቆም መስማማቷን ጠቋሚ ነው። እንግዲህ ሱዳን ለግብፅ ከወገነች ድርድሩ ከእንግዲህ ብዙም ተስፋ አይኖረውም ማለት ነው።
-----
ትራምፕ ኢትዮጵያ እኔ ያዘጋጀሁላትን ዲል ሰብራለች (አልቀበልም ብላለች) ያንን ማድረግ አልነበረባትም ብሏል።

አሁን ቢያንስ ሶስት ሴናሪዮዎች (ቢሆኖች) አሉ

1. ትራምፕ ከአስር ቀን በኋላ በሚደረገው ምርጫ ተሸንፎ ባይደንና ሃሪስ ከተረከቡ ምናልባት ጫናው ሊቀንስ ይችላል። ይህም ቢሆን ትራምፕ እስከ ጃንዋሪ በስልጣን ላይ ስለሚቆይ አደጋው ለተወሰነ ጊዜ ይቀጥላል። ባይደን ስልጣን የሚይዝ ከሆነ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት ከተገመቱት ሰዎች መሃል የቀድሞዋ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪዋ #ሱሳን_ራይስ አንዷ ናት። ውጪ ጉዳይ ባትሆን እንኳን ሌላ ሁነኛ ቦታ መያዟ አይቀርም። ከወዲሁ ግንኙነት የሚፈጠርበትን መንገድ ማሰብ ጠቃሚ ነው። የመለስ ወዳጅ እንደመሆኗ ስለ ግድቡ በጎ እይታ እንደሚኖራት ይገመታል።

2. ትራምፕ ተጨማሪ አራት አመታት ካሸነፈ ግብፅ እንኳን ባትመታው አሜሪካ ተንቃለች በሚል ግድቡን በማናለብኝነት ሊመታው ይችላል የሚል ግምት መያዝ አለበት። አሜሪካን የሚጠይቅ የለም። ብዙ ሀገራትን አመድ አድርገዋል። ትራምፕ የሚቀጥል ከሆነ የአሜሪካን ውል እንደወረደ ካልፈረማችሁ ይላል ወይም ኢትዮጵያ ድርድሩ ላይ significant concession ለማድረግ ትገደዳለች። ግድቡ ከሚመታ ሙሌቱ ላይ ተጨማሪ አመታት መፍቀድ ይሻላል በሚል ብቻ ሳይሆን ለተጨመሪ አራት አመታት ያለ አሜሪካ የገንዘብ ድጋፍ መቀጠል ፈታኝ ስለሚሆን። የኢትዮጵያ ምጣኔ እድገት በዚህ አመት 1.9 በመቶ በሚቀጥለው ዜሮ ነው ማለቱ ከግምት ውስጥ ሲገባ የገንዘብ እቀባው ሰኔና ሰኞ ይሆናል። የኤክስፖርት ገቢ ያሽቆለቁላል፤ ሀብታም ሀገራት በኮቪድ አቅማቸው ስለተንኮታኮተ የአብይን ፓርክ ለመጎብኘት የሚመጣ ቱሪስት አይኖርም። በዚህ ላይ ተጨማሪ አራት አመታት የድጋፍ እቀባ ሲታከልበት ለመድሃኒት ማስገቢያ እንኳን የሚተርፍ የውጭ ምንዛሪ አይኖርም።

3. ምርጫውን ትራምፕም አሸነፈ ባይደን #ግብፅ ጥቃት የመሰንዘር እቅድ እንዳላት ትራምፕ እውነቱንም ይሁን ለማስፈራራት ነግሮናል። ይህ የወተደራዊ ጥቃት ስጋት መጠንን (military attack threat level) አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ ነው። ይህ ዜና ከተሰማበት ሰአት ጀምሮ ግድቡ በንቃት መጠበቅ አለበት። ሌላም ለጊዜው ያላሰብኩት ሊኖር ይችላል

-----
ያም ሆነ ይህ ወቀሳውን ለሌላ ጊዜ ብንመለስበትም እዚህ ቅርቃር ውስጥ የከተተን ሌላ ማንም ሳይሆን አብይ አህመድ ነው። ልክ የዛሬ አመት October 23, 2019 ነበር አብይ ለአፍሪካ-ራሺያ ሰሚት ወደ ሶቺ (Sochi) ባቀናበት ወቅት ከፕሬዚደንት #አልሲሲ ጋር ባደረገው የሁለትዮሽ ውይይት የአሜሪካን አደራዳሪነት የተቀበለው። የአሜሪካና የግብፅን ወዳጅነት የተረዱ በርካታ ሰዎች ተው ቢሉት አልሰማ ብሎ ውጤቱ ይሄ ሆነ። ዶ/ር ስለሺና አቶ ገዱ ይህ ታሪካዊ ስህተት እንዴት ሊወሰን እንደቻለ ለስማቸው ሲሉ ለህዝብ ማሳወቅ ይኖርባቸዋል። በዚህ ሁለት አመት ተኩል ውስጥ የዜጎችን ደህንነት በማረጋገጥም ሆነ በዲፕሎማሲው አብይ ከሽፋል ማለት huge understatement ይሆናል። ከኢሳያስ አፈወርቂ ጋር የሚደረግ ጉብኝትና ግብዣ እንደስኬት ካልተቆጠረ ማለት ነው።

~from The Finfinnee Intercept.
By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

Expired, Decadent, and Violent: Abiy Ahmed has to be Removed Urgently!
=======
After the 5th of October, Abiy Ahmed's regime has expired. Literally.

The expiry of his tenure (his legally sanctioned term of office) was only preceded by a complete loss of political support among the vast majority of the people across the country. In Oromia, Tigray, Wolaita, and in all the areas where people sought, and still serk, self-rule and democratic election, he does not just lack popular support but exudes public anger. To these people, he is--and shall remain-- anathema.

In Oromia, there has never been a person who became as famous as Abiy Ahmed so fast only to become as infamous as he is today--again--so fast. Today, he is public enemy number 1.

Surely, when all this is over, Oromia wants Abiy to account for his atrocities. The nation hopes that he will, one day--hopefully soon--stand trial for his unspeakable crimes (if at all he comes out of the palace alive).

Most certainly, he can't escape responsibility, even long after he goes into the dustbin of history (for his crimes are not barred even by a statute of limitation).

His temporally brief tenure will be remembered, above all, as the time when the dignity of public office was utterly degraded by lies, deceptions, and grand corruption. For all the bigoted religious (at times, messianic) language used to invoke morality as a way of doing politics [which in itself is wrong!], the notion of ethical-moral integrity is rendered completely alien to his regime.

There seems to be no limit to the corruption, the embezzlement, the doling out of public resources (eg., land, bank loans, investment leases, permits, etc) for buying support or 'political clients' (in an intricate system of client-patron relationship). The cover ups of crimes, political assassinations, and brutal tortures were all funded by finances whose sources 'no one knows' or are obtained from criminal 'business' embedded within the regime. The lies, deception tactics, the corruption, the bribes, and the suppression of the public's truth points to the moral decadence of Abiy and his team.

As far as integrity needed for serving in a public office is concerned, they have decomposed, and they did so way before their tenure legally expired. The expiry of the term of parliamentary tenure only made it more complete.

So was the violence. Political assassinations, terror tactics by state security forces (such as burning houses, indiscriminate shootings and massacres, tortures, political rape, killing and giving the bodies of their victims to wild beasts, mass detentions, denial of access to health to political prisoners, etc etc) had become become the hallmark of Abiy's rule way before the 5th of October.

At the time of this writing, Abiy's regime is politically despised (by the public), legally expired, morally decadent, and psycho-physically violent.

In short, it has become a perfect criminal. And its criminality is total.

It's time for responsible constitutional bodies to take urgent action in order to control, remove, and punish this group of gangsters--and restore much needed peace and stability in the country.
By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

የሽግግር/ጊዜያዊ መንግሥት ማቋቋም፣ ግዴታ እንጂ ምርጫ አይደለም። (It is not an option; it is a responsibility.)

ዛሬ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ኃይሎች ሁሉ ያላቸው አማራጭ፣ ወይ የሽግግር (ጊዜያዊ) መንግሥት ማቋቋምና አገርን ወደ ምርጫ፣ ፖለቲካውንም ወደ ሕገ-መንግሥታዊ ምልክቶች (sign posts) መመለስ፤ ወይም ቁጭ ብለው ሕዝብ በሕገ-ወጥ አምባገነናዊ አገዛዝ ሥር እንዲማቅቅ፣ አገርም ወደ ለየለት ሥርዓተ-አልበኝነት (ምናልባትም ወደ ለየለት የእርስ በርስ ጦርነት) እንድትወርድ መፍቀድ ነው።

ዛሬ ከመዳከም ወይም ከግድ-የለሽነት የተነሳ፣ ሁለተኛውን አማራጭ እንደ አማራጭ ቢወስዱ እንኳን፣ ሄዶ ሄዶ ይሄ የአብይ ቡድን እብደት፣ ወንጀል፣ እና ትርምስ ሲያበቃ፣ ሥራ የሚጀምሩት ይሄንኑ ግዴታ በመወጣት--ማለትም፣ የሽግግር (ጊዜያዊ) መንግሥት በማቋቋም--ነው።

ስለዚህ ይህንን የማይቀርና አማራጭ የሌለውን ታሪካዊ ግዴታ ለመወጣት በመድፈር፣ በአስቸኳይ ጊዜያዊ መንግሥትን መስርቶ አደጋውን መቀነስ ይገባል።

It is not an option; it's a responsibility.

#Abiy_Ahmed_has_expired!
By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

Ittiiqaa Tafarii - Galma dhugaa

Dubbitu dubbii dhalcha,
Dubbii tuttuqxanii dubbii dhalchitanii
Ummata xiiqii keessa galchitan,
Kan dhugaaf dhiigaa turetu
harras haara hin galfanne,
Haati ilmoo bobbaafattee naga jira jettee
keessi ishee boqonnaa hin arganne. (2x)
Albeen diinaa kaleessa nu murte
Cophaa dhiiga keenyaa hordoftee
hadhas nubiraa hin hafne,
Aarsaa goototaaf humna rabbiin hafne,
Akka deemsa isheetiif silaa yoona qaata duguugamne,
Qomoo koo wal malee fira hin qabnu,
Ofi eegi akka si hin raasne qilleensi sobaa yommuu bubbisu,
Carraa argannaan kutaan si kukkutu asii si waliin shubbisu obboleeyyan kee dhiiga boochisu.
Lallaba gowwaa firatu qaana'a
ni waama deebii hin dhaggeeffatu,
Lallaba gowwaa firatu qaana'a
adda hin kutu deebii hin dhageeffatu,
Calaqqisa hangaasuu qomoo koo dadammaqi
rimaa gaangee kun nama hin baasu. (2x)
Bar waa hundi irra dibaa.
Gubbaa calaqqisaa keessi hin bilchaanne
bor sidhibaa hin fudhatin irra dibaa.
Gubbaa calaqqisaa keessi summiidha
bor sidhibaa hin fudhatin irra dibaa.
Obsineerra obsa obsa keessa darbee gabbara fakkatu,
Ofi eeggadhu kaleessas otoo tuffattu kan teessumatti jibbite lafaa kaatee sitti sirbitu. (2x)
Gubbaa calaqqisaa keessi bukoodha
bor sidhibaa hin fudhatin irra dibaa,
Gubbaa calaqqisaa keessi duwwaadha
Bor sidhibaa hin fudhatin irra dibaa.
Addeessii fi urjiin walii galanii hurrii fi duumessa michoomfatanii biiftuu baha dhoorkuuf dhaadatanii,
Biiftuun yeroo ishee baha hin ooltu isaanis guyyaa hin muldhatni.
.
Galma dhugaa ijaarsi isaas haa ulfaatu
Abdii irraa hin kutu kan imaanaa baatu.
Galma dhugaa karaan isaas haa fagaatuu
abdii irraa hin kutu kan imaanaa baatu. (2x)
Galma dhugaa bu'aa bahiis haa qabaatuu
abdii hin irraa hin kutu kan imaanaa baatu.
Galma dhugaa qorees haa qabaatuu
abdii irraa hin kutu kan imaanaa baatu.
Bar waa hundi irra dibaa.

By: via Qerro Media Service - QMS

Qerro Media Service - QMS's Post

የማይመቹ እውነቶችንም ጭምር ለመስማት የምንችልበት ምግባር (ethics of listening to inconvenient truths) ለማሳደግ፣ የግዴታ ውል ከራሳቸው ጋር ሊገቡ ይገባል።

መ) የዕለት ተዕለት መንግሥታዊ ሥራን ማስተባበርን በተመለከተ፦ ጊዜያዊው መንግሥት፣ ለዘወትራዊ (routine ለሆኑ) የመንግሥት ሥራዎች (ማለትም የመንግሥታዊና ማህበራዊ ግልጋሎቶችን ፍሰት ለማስቀጠል፣ እንዲሁም ሕግና ሥርዓት ለማስፈን በሚወስዳቸው እርምጃዎቹ) ሁሉ ዋና መመሪያው፣ የአገሪቱ ሕገ-መንግሥትና ተፈጻሚነት ያላቸው መደበኛ ሕጎችና አስተዳደራዊ መመሪያዎች ሊሆኑ ይገባል። ጊዜያዊ መንግሥት፣ ዘላቂ ሕግጋትን የማጽናት እንጂ የመሻር መብትም ሥልጣንም የለውምና። የኋላ ኋላ ተጠያቂነቱም በሕገ-መንግሥቱና በህጎቹ መሠረት ይሆናልና።

ይሄንን ሁሉ ለማድረግ ደግሞ የትሁት ፖለቲካን መንገድ መከተል (ማለትም ማንም ከማንም የተሻለ መሲሓዊነት [Messianic] እና የማዳን ችሎታ እንደሌለው ማወቅ) የተገባ ነው። Memento Mori!

(በቀጣይ ጽሁፍ፣ ክልሎቹ ውስጥ ሊቋቋሙ ስለሚገባቸው የጊዜያዊ መንግሥታት ሁኔታ፣ እንደዚሁ፣ ጠቋሚ ነጥቦችን ለማንሳት እሞክራለሁ።)

(ይቀጥላል።)
By: via Qerro Media Service - QMS

Featured post

Ethiopia’s controversial quest for the sea

https://ift.tt/4t29xJd Ethiopia is famously landlocked. That’s why the ambitious Ethiopian prime minister Abiy Ahmed has long harbored visi...